ዛሬ ነው መቆጠብ!!
የምሥራች ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ
የሞሰሪች ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን መካነ እየሱስ ከ1900 በላይ በሚሆነ ባለሀብቶች ተደራጅቶ ሀሞሌ 16/2010ዓ.ሞ ከአትዮጵያ ብሔሪዊ ባንክ ህጋዊ ፍቃድ አግኝቶ የቁጠባና ብድር አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን ቀዳሚ ተልእኮው ከባንክ የብድር አገልግሎት ማግኘት የማይችሉትን በኢትዮጵያ ሁሉም ክልሎች ውስጥ በከተማ እና በገጠር የሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጥራት ያለው አገልግሎት የሚሰጥ ነው።
