ዛሬ ነው መቆጠብ!!

የምሥራች ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ

የሞሰሪች ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስትያን መካነ እየሱስ ከ1900 በላይ በሚሆነ ባለሀብቶች ተደራጅቶ ሀሞሌ 16/2010ዓ.ሞ ከአትዮጵያ ብሔሪዊ ባንክ ህጋዊ ፍቃድ አግኝቶ የቁጠባና ብድር አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን ቀዳሚ ተልእኮው ከባንክ የብድር አገልግሎት ማግኘት የማይችሉትን በኢትዮጵያ ሁሉም ክልሎች ውስጥ በከተማ እና በገጠር የሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጥራት ያለው አገልግሎት የሚሰጥ ነው።

የምሥራች ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ በኢትዮጵያ ወንጌለዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ አነሳሽነት ከ1916 ባላይ በሚሆኑ ባለሀብቶች ተደራጅቶ ሀምሌ 16 ቀን 2010 ዓ/ም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ህጋዊ ፍቃድ አግኝቶ የቁጠባና የብድር አገልግሎት  በመስጠት ላይ የሚገኝ ተቋም ነዉ::

ፋይናንስ አ.ማ በኢትዮጵያ ወንጌስዊት
ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ አነሳሽነት ከ1916 ባላይ በሚሆነ
ባለሀብቶች ተደራጅቶ ሀምሌ 16 ቀን 2010 ዓ/ሞ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ
ባንክ ህጋዊ ፍቃድ አግኝቶ የቁጠባና የብድር አገልግሎት በመስጠት ላይ
የሚገኝ ተቋም ነዉ::

ማይክሮ ፋይናንሱ ትልቅ ተጽአኖ ፈጣሪ የለውጥ
ኃይል በመሆን በገጠር እና ከተማ የሚኖሩ
ሴቶችን፣ወጣቶችን እና በዝቅተኛ የነሮ ደረጃ ላይ
የሚገኙትን አሞሪች ዜጎችን የፋይናንስ ተደራሽነትን
በማስፋት ማህበሪዊ አና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን
ስመፍታት ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ነው፡፡